HIVN tube

#አኃዛዊ_መረጃ

674,823
በ2016 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ፈተና የተቀመጡ

36,409 (5.4%)
ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች

1,363
አንድም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች

9%
ፈተናውን ከወሰዱ 321,536 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት

2%
ፈተናውን ከወሰዱ 353,287 የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ውስጥ ማለፍ የቻሉት

26.6%
በኦንላይን ለፈተናው ከተቀመጡ ማለፍ የቻሉ

29.76%
ዘንድሮ የተመዘገበው አማካይ ውጤት (Mean)

575 (ከ600)
በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ካቴድራል ት/ቤት)

538 (ከ600)
በማኅበራዊ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛው ውጤት (በአዲስ አበባ ኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት)

675 (ከ700)
በትግራይ ክልል የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት
(ከቓላሚኖ ልዩ ትምህርት ቤት)

2 ትምህርት ቤቶች
ሙሉ በሙሉ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ያሳለፉ
(እቴጌ መነን የሴት ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት እና ገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ት/ቤት)

1 week ago | [YT] | 3